08/22/2026
በኒውዮርክ የአሜሪካ የፌዴራል ዳኛ፣ የትራምፕ አስተዳደር በ75 አገራት ውስጥ የስደተኛ ቪዛ አሰጣጥ ሂደትን ለማቆም የወሰደውን እርምጃ ውድቅ አደረጉት::
visa መስጠት ይጀመራል ማለት ነው
A U.S. federal judge in New York struck down the Trump administration suspension of immigrant visa processing in 75 countries.